YouVersion Logo
Search Icon

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:13-14

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:13-14 አማ54

ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እንዳልያዝሁት እቈጥራለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ በኋላዬ ያለውን እየረሳሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን መጥራት ዋጋ እንዳገኝ ምልክትን እፈጥናለሁ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:13-14