YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33

የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33 አማ54

ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33