YouVersion Logo
Search Icon

ትንቢተ ኤርምያስ 38:2

ትንቢተ ኤርምያስ 38:2 አማ54

ኤርምያስ እንዲህ ብሎአልና፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታል፥ ወደ ከለዳውያን ግን የሚወጣ በሕይወት ይኖራል፥ ነፍሱም እንደ ምርኮ ትሆንለታለች፥ በሕይወትም ይኖራል።

Video for ትንቢተ ኤርምያስ 38:2