YouVersion Logo
Search Icon

ትንቢተ አሞጽ 7:14-15

ትንቢተ አሞጽ 7:14-15 አማ54

አሞጽም መልሶ አሜስያስን አለው፦ እኔ ላም ጠባቂና ወርካ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፥ እግዚአብሔርም በጎቹን ከመከተል ወሰደኝ፥ እግዚአብሔርም፦ ሂድ፥ ለሕዝቤም ለእስራኤል ትንቢት ተናገር አለኝ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ አሞጽ 7:14-15