YouVersion Logo
Search Icon

ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 2:2-3

ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 2:2-3 አማ2000

እግዚአብሔርም መለሰልኝ እንዲህም አለ፦ አንባቢው ይፈጥን ዘንድ ራእዩን ጻፍ፥ በጽላትም ላይ ግለጠው። ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይቸኵላል፥ እርሱም አይዋሽም፣ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ታገሠው፣ እርሱ አይዘገይም።

Free Reading Plans and Devotionals related to ትን​ቢተ ዕን​ባ​ቆም 2:2-3