YouVersion Logo
Search Icon

ትንቢተ ዘካርያስ 13:9

ትንቢተ ዘካርያስ 13:9 መቅካእኤ

አንድ ሦስተኛውን ክፍል ወደ እሳት አስገባለሁ፤ ብርም እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ፤ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜን ይጠራሉ፥ እኔም እሰማቸዋለሁ፤ እኔም፦ “ይህ ሕዝቤ ነው” እላለሁ፥ እርሱም፦ “ጌታ አምላኬ ነው” ይላል።

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ዘካርያስ 13:9