YouVersion Logo
Search Icon

መዝሙረ ዳዊት 1:1-2

መዝሙረ ዳዊት 1:1-2 መቅካእኤ

ብፁዕ ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በፌዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ። ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።

Free Reading Plans and Devotionals related to መዝሙረ ዳዊት 1:1-2