YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 6:19-21

የማቴዎስ ወንጌል 6:19-21 መቅካእኤ

“ብልና ዝገት በሚያጠፉት፥ ሌቦችም ቆፍረው በሚሠርቁበት በምድር ላይ ሃብት አትሰብስቡ፤ ነገር ግን ብልና ዝገት በማያጠፉት፥ ሌቦችም ቆፍረው በማይሠርቁበት በሰማይ ሃብትን ሰብስቡ፤ ሃብትህ ባለበት ልብህም በዚያ ይሆናልና።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 6:19-21