YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16

የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16 መቅካእኤ

መብራትን አብርተው በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል እንጂ ከዕንቅብ በታች አያኖሩትም፤ በቤትም ላሉት ሁሉ ያበራል። መልካም ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ እንግዲህ ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 5:15-16