YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ኢያሱ 22:5

መጽሐፈ ኢያሱ 22:5 መቅካእኤ

ብቻ የጌታ ባርያ ሙሴ አምላካችሁን ጌታን እንድትወድዱ፥ መንገዱንም ሁሉ እንድትሄዱ፥ ትእዛዙንም እንድትጠብቁ፥ እርሱንም በጽኑ እንድትይዙት፥ በፍጹምም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ እንድታገለግሉት ያዘዛችሁን ትእዛዙንና ሕጉን በጥንቃቄ አድርጉ።”

Video for መጽሐፈ ኢያሱ 22:5

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ኢያሱ 22:5