YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ኢያሱ 2:8-9

መጽሐፈ ኢያሱ 2:8-9 መቅካእኤ

እነርሱም ከመተኛታቸው በፊት ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች። ሰዎቹንም እንዲህ አለቻቸው፦ “ጌታ ምድሪቱን እንደ ሰጣችሁ፥ ከእናንተም የተነሣ በፍርሃት መዋጣችንን፥ በምድሪቱም የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ በፍርሃት እንደ ቀለጡ አወቅሁ።

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ኢያሱ 2:8-9