YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ኢዮብ 33:15-18

መጽሐፈ ኢዮብ 33:15-18 መቅካእኤ

በሕልም፥ በሌሊት ራእይ፥ አፍላ እንቅልፍ በሰዎች ላይ ሲወድቅ፥ በአልጋ ላይ ተኝተው ሳሉ፥ በዚያን ጊዜ የሰዎችን ጆሮ ይከፍታል፥ በተግሣጹም ያስደነግጣቸዋል፥ ሰውን ከክፉ ሥራው ይመልሰው ዘንድ፥ ሰውንም ከትዕቢት ይቆጥበው ዘንድ፥ ነፍሱን ከጉድጓድ፥ በሰይፍም እንዳይጠፋ ሕይወቱን ይጠብቃል።”

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ኢዮብ 33:15-18