YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12

የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12 መቅካእኤ

ኢየሱስም እንጀራውን ያዘ፤ አመስግኖም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለተቀመጡት ሰዎች ሰጡአቸው፤ እንዲሁም ከዓሣው በፈለጉት መጠን። ከጠገቡም በኋላ ደቀ መዛሙርቱን “አንድም እንኳን እንዳይጠፋ የተረፈውን ቁርስራሽ አከማቹ፤” አላቸው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12