YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ መሳፍንት 6:11

መጽሐፈ መሳፍንት 6:11 መቅካእኤ

የጌታ መልአክ ዖፍራ ወደምትባል መንደር መጥቶ፥ በአቢዔዝራዊው በኢዮአስ ዕርሻ ውስጥ በሚገኝ በአንድ የባሉጥ ዛፍ ሥር ተቀመጠ፤ የኢዮአስም ልጅ ጌዴዎን፥ ምድያማውያን እንዳያዩት ተደብቆ በወይን መጭመቂያው ስፍራ ስንዴውን ይወቃ ነበር።

Video for መጽሐፈ መሳፍንት 6:11

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ መሳፍንት 6:11