YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 4:7

ኦሪት ዘፍጥረት 4:7 መቅካእኤ

መልካም ነገር አድርገህ ቢሆን ኖሮ ተቀባይነት አይኖርህም ነበርን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፥ ፍላጎትዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርሷ ልትሰለጥንባት ይገባል።”

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 4:7