YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18

ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18 መቅካእኤ

በእውነት መባረክን እባርክሃለሁ፥ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብት እና በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘሮችህም የጠላቶችን ደጅ ይወርሳሉ፥ ቃሌን ሰምተሃልና፥ የምድር አሕዛብ ሁሉም በዘርህ ይባረካሉ።”

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18