YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7

ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7 መቅካእኤ

ጌታም አለ፦ “እነሆ፥ እነዚህ ሕዝቦች አንድ ወገን ናቸው፥ የሁሉም መነጋገሪያ ቋንቋም አንድ ነው። አሁን ይህን ማድረግ ጀመሩ፥ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ስለዚህ ኑ! እንውረድ፥ እርስ በርሳቸው እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን እንደበላልቀው።”

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7