YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፀአት 20:9-10

ኦሪት ዘፀአት 20:9-10 መቅካእኤ

ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፥ ተግባርህንም ሁሉ ፈጽም፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለጌታ አምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ፥ ወንድ ልጅህ፥ ሴት ልጅህ፥ ወንድ ሠራተኛህ፥ ሴት ሠራተኛህ፥ ከብትህ፥ በደጆችህም ውስጥ ያለ መጻተኛ ሁሉ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ፤

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፀአት 20:9-10