YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘዳግም 11:13-14

ኦሪት ዘዳግም 11:13-14 መቅካእኤ

“ጌታ አምላክህን በመውደድ ዛሬ እኔ የምሰጣችሁን ትእዛዞች በታማኝነት ብትጠብቁ፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በፍጹም ነፍሳችሁም እርሱን በማገልገል፥ በታማኝነት ብትጠብቁ፥ እህልህን፥ ወይንህንና ዘይትህን እንድትሰበስብ የበልጉንና የክረምቱን ዝናብ በምድርህ ላይ በየወቅቱ አዘንባለሁ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘዳግም 11:13-14