YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 9:4-5

የሐዋርያት ሥራ 9:4-5 መቅካእኤ

በምድርም ላይ ወድቆ ሳለ “ሳውል! ሳውል! ስለምን ታሳድደኛለህ?” የሚለውን ድምፅ ሰማ። “ጌታ ሆይ! ማን ነህ?” አለው። እርሱም “አንተ የምታሳድደኝ እኔ ኢየሱስ ነኝ፤ የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተ ይብስብሃል፤” አለው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 9:4-5