YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60 መቅካእኤ

እስጢፋኖስም “ጌታ ኢየሱስ ሆይ! ነፍሴን ተቀበል፤” ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር። ተንበርክኮም “ጌታ ሆይ! ይህን ኃጢአት አትቁጠርባቸው፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ። ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 7:59-60