YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 7:57-58

የሐዋርያት ሥራ 7:57-58 መቅካእኤ

በታላቅ ድምፅም እየጮኹ ጆሮአቸውን ደፈኑ፤ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ ሮጡ፤ ከከተማም ወደ ውጭ አውጥተው ወገሩት። ምስክሮችም ልብሳቸውን ሳውል በሚሉት በአንድ ጎበዝ እግር አጠገብ አኖሩ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 7:57-58