YouVersion Logo
Search Icon

2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1:5-7

2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1:5-7 መቅካእኤ

በዚህም ምክንያት ትጋትን ሁሉ እያሳያችሁ በእምነታችሁ ሠናይነትን ጨምሩ፥ በሠናይነትም እውቀትን፥ በእውቀትም ራስን መግዛት፥ ራስንም በመግዛት መጽናትን፥ በመጽናትም እግዚአብሔርን መምሰል፥ እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችነት መዋደድ፥ በወንድማማችነትም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ።

Free Reading Plans and Devotionals related to 2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1:5-7