YouVersion Logo
Search Icon

2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3-4

2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3-4 መቅካእኤ

የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እግዚአብሔር ይባረክ። እኛ በእግዚአብሔር በምንጽናናበት መጽናናት በመከራ ያሉትን ሁሉ ማጽናናት እንድንችል፥ እርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል።

Free Reading Plans and Devotionals related to 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3-4