YouVersion Logo
Search Icon

ትንቢተ ሶፎንያስ 1:7

ትንቢተ ሶፎንያስ 1:7 አማ05

የእግዚአብሔር ፍርድ ቀን ስለ ቀረበ በእግዚአብሔር ፊት ዝም በሉ፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመሥዋዕት እንደሚታረድ እንስሳ አሳልፎ ለመስጠት እየተዘጋጀ ነው፤ ይሁዳን የሚበዘብዙ ጠላቶችንም ለይቶ አዘጋጅቶአል።

Video for ትንቢተ ሶፎንያስ 1:7

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ሶፎንያስ 1:7