YouVersion Logo
Search Icon

ትንቢተ ሶፎንያስ 1:18

ትንቢተ ሶፎንያስ 1:18 አማ05

እግዚአብሔር ቊጣውን በሚገልጥበት በዚያን ቀን ሰዎችን ብራቸውና ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም፤ እንደ እሳት ባለው ቅናቱ ምድር ሁሉ ትጠፋለች፤ ይህም የሚሆነው በዓለም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በድንገት የሚያልቁ ስለ ሆነ ነው።

Video for ትንቢተ ሶፎንያስ 1:18

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ሶፎንያስ 1:18