YouVersion Logo
Search Icon

ወደ ሮም ሰዎች 6:1-2

ወደ ሮም ሰዎች 6:1-2 አማ05

እንግዲህ ምን እንላለን? የእግዚአብሔር ጸጋ እንዲበዛ በኃጢአት ጸንተን እንኑርን? አይደለም! እኛ በሞት የመለየትን ያኽል ከኃጢአት የተለየን ሆነን ሳለ እንዴት በኃጢአት ጸንተን እንኖራለን?

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ሮም ሰዎች 6:1-2