YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ መዝሙር 3:4-5

መጽሐፈ መዝሙር 3:4-5 አማ05

ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር እጮኻለሁ፤ እርሱም በተቀደሰ ተራራው ላይ ሆኖ ይሰማኛል። እኔ ተኛሁ፥ አንቀላፋሁም፤ እግዚአብሔር ሌሊቱን ሙሉ ስለ ጠበቀኝ ከእንቅልፌ ተነሣሁ።

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ መዝሙር 3:4-5