መጽሐፈ መዝሙር 133
133
ስለ ወንድማማችነት ፍቅር የቀረበ ውዳሴ
1ወንድማማች አብረው ይኖሩ ዘንድ
ምንኛ መልካምና ደስ የሚያሰኝ ነው!
2በአሮን ራስና ጢም ላይ እንደሚፈስስ፥
እስከ ልብሱም ዘርፍ ድረስ እንደሚዘልቅ፥
መልካም መዓዛ እንዳለው የወይራ ዘይት ነው።
3ከሔርሞን ተራራ ወደ ጽዮን ኰረብቶች
እንደሚንጠባጠብ ጤዛ ነው፤
እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ የሆነውን
ሕይወትና በረከት የሚሰጠው በዚያ ነው።
Currently Selected:
መጽሐፈ መዝሙር 133: አማ05
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997
መጽሐፈ መዝሙር 133
133
ስለ ወንድማማችነት ፍቅር የቀረበ ውዳሴ
1ወንድማማች አብረው ይኖሩ ዘንድ
ምንኛ መልካምና ደስ የሚያሰኝ ነው!
2በአሮን ራስና ጢም ላይ እንደሚፈስስ፥
እስከ ልብሱም ዘርፍ ድረስ እንደሚዘልቅ፥
መልካም መዓዛ እንዳለው የወይራ ዘይት ነው።
3ከሔርሞን ተራራ ወደ ጽዮን ኰረብቶች
እንደሚንጠባጠብ ጤዛ ነው፤
እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ የሆነውን
ሕይወትና በረከት የሚሰጠው በዚያ ነው።
Currently Selected:
:
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997