መጽሐፈ መዝሙር 117
117
ለእግዚአብሔር የቀረበ ምስጋና
1መንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑት!
ሕዝቦች ሁሉ አመስግኑት! #ሮም 15፥11።
2እርሱ ለእኛ ያለው ፍቅር ጽኑ ነው፤
ታማኝነቱም ዘለዓለማዊ ነው።
እግዚአብሔር ይመስገን!
Currently Selected:
መጽሐፈ መዝሙር 117: አማ05
Highlight
Share
Copy
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997