YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ መዝሙር 10:17-18

መጽሐፈ መዝሙር 10:17-18 አማ05

እግዚአብሔር ሆይ! አንተ የምስኪኖችን ጸሎት ትሰማለህ፤ ልመናቸውንም አድምጠህ ታበረታታቸዋለህ። በምድር ላይ ያለ ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር ሌሎችን ለማስፈራራት እንዳይችል፥ አንተ ለወላጅ አልባና ለተጨቈኑ ሰዎች ትከላከላለህ።

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ መዝሙር 10:17-18