YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ምሳሌ 3:9-10

መጽሐፈ ምሳሌ 3:9-10 አማ05

ከሀብትህና ምድርህ ከሚያፈራው መልካም ነገር ሁሉ የመጀመሪያውን መባ አድርገህ በመስጠት እግዚአብሔርን አክብር። ይህን ብታደርግ ጐተራዎችህ በእህል የተሞሉ ይሆናሉ፤ የወይን መጥመቂያህም በአዲስ የወይን ጠጅ ሞልቶ ይትረፈረፋል።

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ምሳሌ 3:9-10