YouVersion Logo
Search Icon

መጽሐፈ ምሳሌ 1:7-8

መጽሐፈ ምሳሌ 1:7-8 አማ05

እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው፤ ሞኞች ግን ጥበብና ሥነ ሥርዓትን ይንቃሉ። ልጄ ሆይ! የአባትህን ምክር ስማ፤ እናትህ የምታስተምርህንም ሁሉ አትናቅ።

Free Reading Plans and Devotionals related to መጽሐፈ ምሳሌ 1:7-8