YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘኊልቊ 16:1-2

ኦሪት ዘኊልቊ 16:1-2 አማ05

ከሌዊ ነገድ የሆነው የቀዓት ጐሣ የይስዓር ልጅ ቆሬ፥ ከሮቤል ነገድ የሆኑት የኤልያብ ልጆች ዳታንና አቤሮን፥ የፋሌትም ልጅ ኦን ዐመፁ፤ ከእነርሱም ጋር በእስራኤላውያን ዘንድ ዝናቸው የታወቀና ለሕዝብ መሪነት የተመረጡ ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎችን ወስደው በሙሴ ላይ ተነሡ፤

Video for ኦሪት ዘኊልቊ 16:1-2

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘኊልቊ 16:1-2