YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 5:25-26

የማርቆስ ወንጌል 5:25-26 አማ05

ለዐሥራ ሁለት ዓመት ደም እየመታት የምትሠቃይ አንዲት ሴት ነበረች። ከሐኪም ወደ ሐኪም በመሄድ ብዙ ተሠቃይታና ገንዘብዋንም ሁሉ ጨርሳ ነበር። ነገር ግን እየባሰባት ሄደ እንጂ ምንም አልተሻላትም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 5:25-26