YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 3:28-29

የማርቆስ ወንጌል 3:28-29 አማ05

“በእውነት እላችኋለሁ፤ ሰዎች የሚሠሩት ኃጢአትና የሚናገሩት ስድብ ሁሉ ይቅር ይባልላቸዋል። ነገር ግን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሁሉ የዘለዓለም ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ከቶ ኃጢአቱ ይቅር አይባልለትም።”

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 3:28-29