YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2

የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2 አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “በእናንተ ላይ እንዳይፈረድባችሁ፥ በማንም ላይ አትፍረዱ፤ በሌሎች ላይ በምትፈርዱበት ፍርድ፥ በእናንተም ላይ ይፈረድባችኋል፤ እንዲሁም በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 7:1-2