YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 6:3-4

የማቴዎስ ወንጌል 6:3-4 አማ05

አንተ ግን ምጽዋት ስትመጸውት ቀኝ እጅህ የሚያደርገውን ግራ እጅህ አይወቅ። እንግዲህ ምጽዋትህ በስውር ይሁን፤ በስውር የተሠራውን የሚያየው አባትህ፥ የመልካም ሥራህን ዋጋ ይከፍልሃል።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 6:3-4