YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60 አማ05

በድንጋይ ሲወግሩት ሳሉ እስጢፋኖስ፥ “ጌታ ኢየሱስ ሆይ! ነፍሴን ተቀበል!” ብሎ ጸለየ። ተንበርክኮም “ጌታ ሆይ! ይህን በደል አትቊጠርባቸው!” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ይህንንም ብሎ ሞተ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 7:59-60