YouVersion Logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 7:57-58

የሐዋርያት ሥራ 7:57-58 አማ05

በዚህ ጊዜ እነርሱ በታላቅ ድምፅ ጮኹ፤ ጆሮአቸውንም ደፍነው በአንድነት ወደ እርሱ ሮጡ። ከከተማ አወጡትና በድንጋይ ወገሩት፤ ምስክሮችም ልብሳቸውን ወስደው ሳውል የሚባል አንድ ጐልማሳ እንዲጠብቅላቸው በእግሩ ሥር አስቀመጡ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 7:57-58