YouVersion Logo
Search Icon

መክብብ 3:7-8

መክብብ 3:7-8 NASV

ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

Free Reading Plans and Devotionals related to መክብብ 3:7-8