1
መጽሐፈ ኢያሱ 23:14
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እነሆም፥ ዛሬ የምድርን ሁሉ መንገድ እሄዳለሁ፥ እናንተም እግዚአብሔር ስለ እናንተ ከተናገረው ከመልካም ነገር ሁሉ አንድ ነገር እንዳልቀረ በልባችሁ ሁሉ በነፍሳችሁም ሁሉ እወቁ፥ ሁሉ ደርሶላችኋል፥ ከእርሱም አንድ ነገር አልቀረም።
Compare
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:14
2
መጽሐፈ ኢያሱ 23:11
አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱት ዘንድ ለራሳችሁ እጅግ ተጠንቀቁ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:11
3
መጽሐፈ ኢያሱ 23:10
አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ተናገራችሁ ስለ እናንተ የሚዋጋ እርሱ ነውና ከእናንተ አንዱ ሰው ሺህ ሰውን ያሳድዳል።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:10
4
መጽሐፈ ኢያሱ 23:8
እስከ ዛሬ ድረስ እንዳደረጋችሁት ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተጠጉ እንጂ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:8
5
መጽሐፈ ኢያሱ 23:6
ስለዚህም በሙሴ ሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ በጣም በርቱ፥ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ።
Explore መጽሐፈ ኢያሱ 23:6
Home
Bible
Plans
Videos