1
መጽሐፈ ኢዮብ 22:21-22
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማ፥ ሰላምም ይኑርህ፥ በዚያም በጎነት ታገኛለህ። ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥
Compare
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 22:21-22
2
መጽሐፈ ኢዮብ 22:27
ወደ እርሱም ትጸልያለህ፥ እርሱም ይሰማሃል፥ ስእለትህንም ትሰጣለህ።
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 22:27
3
መጽሐፈ ኢዮብ 22:23
ሁሉን ወደሚችል አምላክ ብትመለስ፥ ብትዋረድም፥ ኃጢአትንም ከድንኳንህ ብታርቅ፥
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 22:23
Home
Bible
Plans
Videos