1
ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:3
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
Compare
Explore ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:3
2
ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:1-2
ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
Explore ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:1-2
3
ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:14
ከቶ ለማን ብሎአል? ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
Explore ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:14
4
ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:10-11
ይላል። ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤ እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
Explore ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 1:10-11
Home
Bible
Plans
Videos