1
ትንቢተ ዳንኤል 1:8
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ዳንኤልም በንጉሡ መብልና በሚጠጣው ጠጅ እንዳይረክስ በልቡ አሰበ፥ እንዳይረክስም የጃንደረቦቹን አለቃ ለመነ።
Compare
Explore ትንቢተ ዳንኤል 1:8
2
ትንቢተ ዳንኤል 1:17
ለእነዚህም ለአራቱ ብላቴኖች እግዚአብሔር በትምህርትና በጥበብ ሁሉ እውቀትንና ማስተዋልን ሰጣቸው፥ ዳንኤልም በራእይና በሕልም ሁሉ አስተዋይ ነበረ።
Explore ትንቢተ ዳንኤል 1:17
3
ትንቢተ ዳንኤል 1:9
እግዚአብሔርም በጃንደረቦቹ አለቃ ፊት ለዳንኤል ሞገስንና ምሕረትን ሰጠው።
Explore ትንቢተ ዳንኤል 1:9
4
ትንቢተ ዳንኤል 1:20
ንጉሡም በጠየቃቸው በጥበብና በማስተዋል ነገር ሁሉ በግዛቱ ሁሉ ከሚኖሩ የሕልም ተርጓሚዎችና አስማተኞች ሁሉ እነርሱ አሥር እጅ የበለጡ ሆነው አገኘባቸው።
Explore ትንቢተ ዳንኤል 1:20
Home
Bible
Plans
Videos