1
መዝሙረ ዳዊት 125:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እግዚአብሔር የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ እጅግ ደስተኞች ሆንን።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 125:1
2
መዝሙረ ዳዊት 125:2
በዚያን ጊዜ አፋችን ደስታን ሞላ፥ አንደበታችንም ሐሤትን አደረገ፤ በዚያን ጊዜ አሕዛብ፦ “እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገላቸው” አሉ።
Explore መዝሙረ ዳዊት 125:2
Home
Bible
Plans
Videos