1
መዝሙረ ዳዊት 105:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ቸር ነውና፥ ምሕረቱም ለዘለዓለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 105:1
2
መዝሙረ ዳዊት 105:4
አቤቱ፥ ሕዝብህን በይቅርታህ ዐስበን፥ በማዳንህም ይቅር በለን፤
Explore መዝሙረ ዳዊት 105:4
3
መዝሙረ ዳዊት 105:3
ፍርድን የሚጠብቁ፥ ጽድቅንም ሁልጊዜ የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው።
Explore መዝሙረ ዳዊት 105:3
4
መዝሙረ ዳዊት 105:2
የእግዚአብሔርን ኀይል ማን ይናገራል? ምስጋናውንስ ሁሉ ይሰማ ዘንድ ማን ያደርጋል?
Explore መዝሙረ ዳዊት 105:2
Home
Bible
Plans
Videos