1
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:2
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በእግዚአብሔር መካከል ለይታለች፤ ይቅርም እንዳይላችሁ ኀጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:2
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:1
በውኑ፥ የእግዚአብሔር እጅ ማዳን አትችልምን? ጆሮውስ አይሰማምን?
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:1
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:21
“ከእነርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው” ይላል እግዚአብሔር፤ “በአንተ ላይ ያለው መንፈሴ በአፍህም ውስጥ ያደረግሁት ቃሌ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ድረስ ከአፍህ፥ ከዘርህም አፍ፥ ከዘር ዘርህም አፍ አይጠፋም፥” ይላል እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:21
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:19
በምዕራብ ያሉት የእግዚአብሔርን ስም፥ በፀሐይ መውጫም ያሉት ክብሩን ይፈራሉ። መቅሠፍትም ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ኀይለኛ ፈሳሽ በቍጣ ይመጣል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:19
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:20
ከጽዮን ታዳጊ ይመጣል፤ ከያዕቆብም ኀጢአትን ያርቃል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:20
Home
Bible
Plans
Videos