1
ትንቢተ ኢሳይያስ 57:15-16
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ለዘለዓለም በአርያም የሚኖር ስሙም ቅዱሰ ቅዱሳን የሆነ፥ በቅዱሳን አድሮ የሚኖር፥ ለተዋረዱት ትዕግሥትን የሚሰጥ፥ ልባቸውም ለተቀጠቀጠ ሕይወትን የሚሰጥ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “መንፈስ ከእኔ ይወጣልና፥ የሁሉንም ነፍስ ፈጥሬአለሁና ለዘለዓለም አልቀስፋችሁም፤ ሁልጊዜም አልቈጣችሁም።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 57:15-16
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 57:1
ጻድቅ ሰው እንደጠፋ አያችሁ፤ ይህንም በልባችሁ አላሰባችሁም፤ ጻድቃን ሰዎች ይወገዳሉ፤ ጻድቅም ከክፋት ፊት እንደ ተወገደ ማንም አያስተውልም።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 57:1
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 57:2
መቃብሩ በሰላም ይሆናል፤ ከመካከልም ይወሰዳል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 57:2
Home
Bible
Plans
Videos