1
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ስለ ደማስቆ የተነገረ ቃል። “እነሆ፥ ደማስቆ ከከተሞች መካከል ተለይታ ትጠፋለች፤ ትፈርሳለችም።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
ኤፍሬም የሚጠጋበት ምሽግ አይኖርም፤ ከእንግዲህም ወዲያ ንጉሥ በደማስቆ አይነግሥም። የሶርያ ቅሬታ ሆይ፥ ከእስራኤል ልጆች ከክብራቸው የምትሻል አይደለህም” ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
“በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የያዕቆብ ክብር ይደክማል፤ የሚበዛ የክብሩ ብልጽግናም ይነዋወጣል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
ለዘለዓለም የተፈታች ትሆናለች፤ ለመንጋ ማሰማርያም ትሆናለች፤ የሚያሳድዳቸውም የለም።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
Home
Bible
Plans
Videos